You are currently viewing የኢትዮጵያ የልብ ማእከል ነፃ የልብ ቅድመ ምርመራ ሊያደርግ ነው‼️

የኢትዮጵያ የልብ ማእከል ነፃ የልብ ቅድመ ምርመራ ሊያደርግ ነው‼️

  • Post author:
  • Post category:News
  • Post comments:0 Comments

September 29 2020

የኢትዮጵያ የልብ ማእከል በየዓመቱ መስከረም19 የሚከበረው የዓለም የልብ ቀንን ምክንያት በማድረግ ለ3 ቀናት የሚቆይ ነፃ የልብ ቅድመ ምርመራ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል።

“የተሰበሩ ልቦችን ከልብ እንጠግን” በሚል መሪ ቃል ለሳምንት በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫዎች የሚታሰበው የዓለም የልብ ቀን ዛሬ ተጀምሯል።

በመክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ እንዲሁም ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች መገኘታቸውን ከማእከሉ የተገኘ መረጃ ያሳያል።

#EBC

Leave a Reply