You are currently viewing ዞስክላስ እና አጋር ድርጅቶች ለኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 1000 ታብሌት ስልኮችን በስጦታ አበረከቱ‼️

ዞስክላስ እና አጋር ድርጅቶች ለኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 1000 ታብሌት ስልኮችን በስጦታ አበረከቱ‼️

  • Post author:
  • Post category:News
  • Post comments:0 Comments

September 28 2020

ዞስክላስ (Zosclase) ኩባንያ ከ10 ባለሀብቶች እና ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለኮቪድ-19 ምላሽ የሚውል 102‚500 ዶላር የሚያወጡ 1000 ታብሌት ስልኮችን በስጦታ መልክ አበርክቷል፡፡

ታብሌት ስልኮቹ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ትልቅ አስተዋጾ እንዳላቸው የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው አባይነህ ለድጋፉ በተዘጋጀው የምስጋና ፕሮግራም ላይ ተናግረዋል፡፡

Leave a Reply