You are currently viewing ኢጋድ በአዲስ አበባ የካንሰር ህክምና ማዕከልን ሊያቋቁም ነው!

ኢጋድ በአዲስ አበባ የካንሰር ህክምና ማዕከልን ሊያቋቁም ነው!

  • Post author:
  • Post category:News
  • Post comments:0 Comments

468x60 Healthy Weight Loss Delivery Plan

September 16 2020

Doctorsonlinee.com ኢጋድ በአዲስ አበባ የካንሰር ህክምና ማዕከልን ሊያቋቁም ነው!

የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት የልማት ድርጅት (ኢጋድ) በአዲስ አበባ ቀጣናዊ የካንሰር ህክምና ማዕከልን ሊያቋቁም መሆኑን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ የአደጋ መከላከል ማስተባበሪያ ተቋምን በኬንያ ናይሮቢ እንደሚከፍትም ገልጿል፡፡

በራሽያ ሞስኮ ጉብኝት ያደረጉት የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) የማዕከላቱን ግንባታ በማስመልከት ከሚመለከታቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አካላት ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ውይይቱ ፍሬያማ እንደነበርም በማህበረሰብ የትስስር ገጾቻቸው አስታውቀዋል፡፡

#AlAin

 

For More Health related News Click Here

? Subscribe on our Telegram Channel

Leave a Reply