September 11 2020; Health Jobs in Ethiopia
Vacancy Announcement
Company : Aquapure Trading PLC
Position : Nurse
JOB REQUIREMENT
👉 ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ/ በነርሲንግ የመጀመሪያ ዲግሪና የ2 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት ወይም
ከታወቀ የትምህርት ተቋም በነርሲንግ (10+3) ወይም ደረጃ V ዲፕሎማና የ4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት ወይም
👉 ከታወቀ የትምህርት ተቋም በነርሲንግ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማና የ6 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት ወይም
👉 ከታወቀ የትምህርት ተቋም በነርሲንግ (10+3) ወይም ደረጃ III ዲፕሎማና የ8 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት
HOW TO APPLY
ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሞያዎች ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ መሠረት የትምህርት፣የሥልጠና እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን በመያዝ ባሉት ተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
Address ፡- ሳሪስ ከካዲስኮ ሕንፃ ዝቅብሎ የሚገኘው ወረዳ 09 ጤና ጣቢያው ፊት ለፊት የድርጅቱ ሰው ሃብትና ጠቅላላ አገልግሎት ክፍል በአካል በመቅረብ ወይም ከታች በተገለፅው “Email Address” በመላክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ሰልክ፡- +0118290095
Email፡- [email protected]
Deadline – September 18 2020
[email-subscribers-form id=”1″]