September 8 2020
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአስሩም ክፍለ ከተሞች በተደረገ ከቤት ውጭ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ የመጠቀም የዳሰሳ ጥናት በጥናቱ ከተካተቱት 14,836 ሰዎች ውስጥ 11,119 ሰዎች ይኸውም 74.9% የሚሆኑት ብቻ በአግባቡ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል የተጠቀሙ ናቸው።
በማህበረሰቡ ውስጥ በተለይ አፍ እና አፍንጫን በአግባቡ ከመሸፈን ፣ ርቀትን ከመጠበቅ እንዲሁም እጅን በአግባቡ እና በየጊዜው ከመታጠብ አንፃር ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ወቅት ላይ መደረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አሳውቋል።
#Tikvah_Eth
[email-subscribers-form id=”1″]