You are currently viewing በአዲስ አበባ ከተማ የተደረገ የዳሰሳ ጥናት!

በአዲስ አበባ ከተማ የተደረገ የዳሰሳ ጥናት!

  • Post author:
  • Post category:News
  • Post comments:0 Comments

September 8 2020

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአስሩም ክፍለ ከተሞች በተደረገ ከቤት ውጭ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ የመጠቀም የዳሰሳ ጥናት በጥናቱ ከተካተቱት 14,836 ሰዎች ውስጥ 11,119 ሰዎች ይኸውም 74.9% የሚሆኑት ብቻ በአግባቡ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል የተጠቀሙ ናቸው።

በማህበረሰቡ ውስጥ በተለይ አፍ እና አፍንጫን በአግባቡ ከመሸፈን ፣ ርቀትን ከመጠበቅ እንዲሁም እጅን በአግባቡ እና በየጊዜው ከመታጠብ አንፃር ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ወቅት ላይ መደረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አሳውቋል።

#Tikvah_Eth

[email-subscribers-form id=”1″]

Leave a Reply