August 30 2020
ማዕከሉ በቀን አንድ ሺህ ናሙናዎችን የመመርመር አቅም እንዳለው የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አቅናው ካውዛ ገልጻዋል ።
የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊው ትላንት ማእከሉን ስራ ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት የማእከሉ መቋቋም ከዚህ ቀደም ናሙናዎችን ወደ ሀዋሳ፣ ሶዶና አዲስ አበባ ለምርመራ በመላክ ይባክን የነበረውን ሃብትና ጊዜ ያስቀራል ሲሉ ገልጸዋል። ማእከሉ እየተስፋፋ ያለውን የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር አስተዋጽኦው ከፍተኛ መሆኑንም ጠቅሰዋል ።
[email-subscribers-form id=”1″]