You are currently viewing በሀገራችን በ24 ሰአታት ውስጥ ተጨማሪ 1,472 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል ‼️- ነሃሴ 18 2012

በሀገራችን በ24 ሰአታት ውስጥ ተጨማሪ 1,472 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል ‼️- ነሃሴ 18 2012

August 24 2020

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 18,851 የላብራቶሪ ምርመራ 1,472 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 267 ሰዎች አገግመዋል።

በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 42,143 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 692 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 15,262 ደርሷል።

[email-subscribers-form id=”1″]

 

[irp posts=”398″ name=”በሀገራችን በ24 ሰአት ውስጥ ተጨማሪ 1,829 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል ‼️”]

Leave a Reply