You are currently viewing በኢትዮጵያ የክልል ጤና ቢሮዎች ሪፖርት  እና የድሬዳዋ መስተዳደር የኮቪድ-19 መግለጫ!

በኢትዮጵያ የክልል ጤና ቢሮዎች ሪፖርት እና የድሬዳዋ መስተዳደር የኮቪድ-19 መግለጫ!

ነሃሴ 16/2012 ዓ/ም

የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #1፦

#Afar

በአፋር ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 535 የላብራቶሪ ምርምራ የተደረገ ሲሆን 9 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

አጠቃላይ በአፋር ፦
– 800 በቫይረሱ የተያዙ
– 198 ያገገሙ

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 742 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 93 ሰዎች በኮሮና መያዛቸው ተረጋግጧል።

አጠቃላይ በሐረሪ ፦
– 789 በቫይረሱ የተያዙ
– 16 ሞት
– 187 ያገገሙ

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 375 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 10 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 5,441 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 325 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የሁለት (2) ሰዎች ህይወት አልፏል።

በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ፦
– 62 ከምስራቅ ሸዋ
– 56 ከጉጂ
– 46 ከለገጣፎ ከተማ
– 37 ከአዳማ ከተማ
– 27 ከምስራቅ ሀረርጌ
– 12 ከገላን ከተማ
– 10 ከምዕራብ አርሲ ይገኙበታል።

አጠቃላይ በኦሮሚያ ፦
– 4,468 በቫይረሱ የተያዙ
– 41 ሞት
– 1,384 ያገገሙ

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 391 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 16 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

– 14 ከዳምቤ (አጋሎ) ወረዳ
– 1 ከፓዌ ወረዳ
– 1 ከአሶሳ ከተማ

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 4,442 የላብራቶሪ ምርመራ 121 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የሁለት ሰዎች ህይወት አልፏል።

በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦

– 21 ከምዕ/ጎንደር ዞን
– 18 ከሰ/ወሎ ዞን
– 17 ከሰ/ሸዋ ዞን
– 16 ከደሴ ከተማ
– 15 ከዋግ ብ/ሰብ ዞን
– 14 ከደ/ወሎ ዞን
– 8 ከባህር ዳር ከተማ ይገኙበታል።

አጠቃላይ በአማራ ፦
– 1772 በቫይረሱ የተያዙ
– 19 ሞት
– 668 ያገገሙ

#DireDawa

ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 307 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 13 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። ሁሉም ከማህበረሱ ከተወሰደ ናሙና የተገኙ ናቸው።

አጠቃላይ በድሬዳዋ፦
– 794 በቫይረሱ የተያዘ
– 20 ሞት
– 612 ያገገሙ

#Sidama

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 766 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 113 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በቫይረሱ ተያዙት 113 ሰዎች መካከል አንድ መቶ አምስቱ (105) ከሀዋሳ ከተማ ናቸው።

አጠቃላይ በሲዳማ ፦
– 1,017 በቫይረሱ የተያዙ
– 13 ሞት
– 268 ያገገሙ

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ውስጥ በተደረገው 4,428 የላብራቶሪ ምርመራ 607 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። እንዲሁም በ24 ሰዓታት ውስጥ የ18 ሰዎች ሰዎች ህይወት አልፏል። (12 ከአስከሬን ምርመራ 6 ከጤና ተቋም)

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2,177 የላብራቶሪ ምርመራ ሃምሳ አንድ (51) ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Tikvah_Ethየኢትዮጵያ-ክልሎች-የኮሮናቫይረስ-መግለጫ-በአጭሩ-ነሃሴ-16-2012-2

Leave a Reply