ነሃሴ 17/2012 ዓ/ም
የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች፦
በአፋር ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 445 የላብራቶሪ ምርምራ የተደረገ ሲሆን 6 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በአፋር ፦
– 806 በቫይረሱ የተያዙ
– 212 ያገገሙ
በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 718 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 59 ሰዎች በኮሮና መያዛቸው ተረጋግጧል።
አጠቃላይ በሐረሪ ፦
– 848 በቫይረሱ የተያዙ
– 16 ሞት
– 224 ያገገሙ
በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 401 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሰው በኮቪድ-19 መያዙ ተረጋግጧል።
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 2,727 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 42 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል።
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
– 13 ከሰ/ሸዋ ዞን
– 12 ከባህር ዳር
– 8 ከምስ/ጎጃም ይገኙበታል።
በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 5,007 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 156 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል ፦
– 27 ከምዕራብ ወለጋ
– 17 ከአደማ ከተማ
– 17 ከምስራቅ ሸዋ
– 11 ከነቀምት
– 10 ጉጂ
– 10 ምስራቅ ሀረርጌ ይገኙበታል።
አጠቃላይ በኦሮሚያ ፦
– 4,624 በቫይረሱ የተያዙ
– 41 ሞት
– 1,444 ያገገሙ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 380 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 12 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
– 8 ከሆሞሻ ወረዳ
– 3 ከባምቢስ ወረዳ
– 1 ከካማሽ ወረዳ
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 621 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 111 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
– 91 ከሀዋሳ
– 8 ከማልጋ
– 3 ከአለታ ወንዶ ወረዳ
– 3 ከዳራ ወረዳ
– 3 ከአለታ ጩኮ ወረዳ
– 2 አለታ ወንዶ ከተማ
አጠቃላይ በሲዳማ ፦
– 1,128 በቫይረሱ የተያዙ
– 13 ሞት
– 281 ያገገሙ
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ውስጥ በተደረገው 6,681 የላብራቶሪ ምርመራ 968 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። እንዲሁም በ24 ሰዓታት ውስጥ የ13 ሰዎች ሰዎች ህይወት አልፏል። (10 ከአስከሬን ምርመራ 3 ከጤና ተቋም)
በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
– 138 ከንፋስ ስልክ ላፍቶ
– 133 ከአዲስ ከተማ
– 130 ከአራዳ
– 113 ከኮልፌ ቀራንዮ
– 106 ከጉለሌ ይገኙበታል።
በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 1,894 የላብራቶሪ ምርመራ 33 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
– ከጋሞ 14 (6ቱ አርባ ምንጭ ከተማ፣ 5 ካምባ፣ 2 ከጋርዳማርታና 1 ከቦንኬ) ፣
– ከጎፋ 9 ( 9ኙም ከመሎ ወረዳ) ፣
– ከስልጤ 7 (6ቱ ሁልባረግ እና 1 ወራቤ ከተማ) ፣
– ከደቡብ ኦሞ 4 (4ቱም ጂንካ ከተማ) ፣
– ከወላይታ 6 (4ቱ ከሶዶ ከተማ፣ 1 ከሶዶ ዙሪያና 1 ከኪንዶኮይሻ ወረዳዎች )፣
– ከካፋ 3 (3ቱም ከቦንጋ ከተማ) እና ከደራሼ 1 የተገኘባቸው ዞኖችና ወረዳዎች ናቸው፡፡
#Tikvah_Eth