የሰኔ 3 2012 አ.ም የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ዕለታዊ ሪፖርት::
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 565 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል::
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,035 የላብራቶሪ ምርመራ 565 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 499 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 22,818 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 407 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 10,206 ናቸው።