በሁለት ሳምንታት ውስጥ 97,000 የአሜሪካ ህፃናት ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል!

በአሜሪካ በመጨረሻዎቹ የጁላይ ሁለት ሳምንታት ብቻ 97,000 ህፃናት ሳርስ-ኮቭ 2(ኮሮናቫይረስ) ተገኝቶባቸዋል:: በአሜሪካ እስካሁን ከተገኙት አምስት ሚልዮን ገደማ በሳርስ-ኮቭ 2 የተያዙ ሰዎች ከ338 ሺህ በላይ የሚሆኑት ህፃናት እንደሆኑ የአሜሪካን የሲቢኤስ ዜና…

Continue Readingበሁለት ሳምንታት ውስጥ 97,000 የአሜሪካ ህፃናት ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል!

ምክንያት አልሆንም! The Anti COVID-19 Movement

የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የኮቪዴ-19 በሽታ ለመከላከልና በልዩ ትኩረት በሽታውን ለመቆጣጠር የሚያስችል ማህበረሰብ ንቅናቄ እና ምርመራ (ማንም) ዘመቻ፡ 'ምክንያት አልሆንም' በሚል መሪ ቃል ይፋ አድርገዋል፡፡ የ “ምክንያት…

Continue Readingምክንያት አልሆንም! The Anti COVID-19 Movement

በኢትዮጵያ ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የተመዘገቡ ሟቾች ቁጥር ከ400 አልፏል‼️ ሰኔ 3 2012

የሰኔ 3 2012 አ.ም የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ዕለታዊ ሪፖርት:: በኢትዮጵያ ተጨማሪ 565 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል:: ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,035 የላብራቶሪ ምርመራ 565 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ17 ሰዎች…

Continue Readingበኢትዮጵያ ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ የተመዘገቡ ሟቾች ቁጥር ከ400 አልፏል‼️ ሰኔ 3 2012

100 ሺህ የኮቪድ-19 የምርመራ ኪት ድጋፍ ተገኘ!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 100 ሺህ የኮቪድ 19 የምርመራ ኪት በድጋፍ መገኘቱን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ገፃቸው "የኮቪድ 19 ምርመራን በስፋት በምናካሂድበት በዚህ ወቅት፣ የአጋሮቻችን ድጋፍ ስላልተለየን እናመሰግናቸዋለን። ዛሬ በልገሳ…

Continue Reading100 ሺህ የኮቪድ-19 የምርመራ ኪት ድጋፍ ተገኘ!

የኒውዚላንድ ድል በኮቪድ-19 ላይ!

ኒውዚላንድ ያለ ማህበረሰብ ውስጥ ስርጭት ድፍን 100 ቀናትን አስቆጥራለች:: የኒውዚላንድ ጤና ሚኒስቴር እንደተናገሩት በእሁድ ቀን ምንም የኮቪድ-19 አዲስ ታማሚ በሀገሪቱ አልተገኘም:: በሀገሪቱ ውስጥ በአሁኑ ሰአት ኮቪድ-19 ያለባቸው አጠቃላይ ሰዎች ብዛትም…

Continue Readingየኒውዚላንድ ድል በኮቪድ-19 ላይ!

ጌትስ ፋውንዴሽን እና የኮቪድ-19 ክትባት!

የአለም ሁለተኛ ባለሀብት ቢል ጌትስና የባለቤታቸው ሜሊንዳ ጌትስ የሆነው ጌትስ ፋውንዴሽን ከአለም ትልቁ የክትባት አምራች ድርጅት ጋር ስምምነት ፈፅመዋል:: ስምምነቱም የሳርስ-ኮቭ 2 (የኮሮናቫይረስ) ክትባትን ከአነስተኛ እስከመካከለኛ ገቢ ላላቸው ሀገራት ህዝቦች…

Continue Readingጌትስ ፋውንዴሽን እና የኮቪድ-19 ክትባት!

ገበያው የጦፈለት ፈንገስ‼️ September 2020

Updated on April  25 2021 የባህል መድሀኒቶች ንጉስ (ጋርድኔላ ሉሲደም መሽሩም)   ይህ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ስሙ የገነነው  የፈንገስ አይነት ስሙ ጋኖደርማ ሉሲደም ይባላል:: ይህ መሽሩም ፋን የመሰለ ቅርፅ ያለው…

Continue Readingገበያው የጦፈለት ፈንገስ‼️ September 2020

ሰው ለምን ራሰ በራ ይሆናል? -የጥያቄዎቻችሁ መልስ #7

ጠያቂ:- ወጣት ወንድ ጥያቄ:- ሰው ለምን ራሰ በራ ይሆናል? የእኛ መልስ ራሰ በራነት ምንድን ነው? መነሻው እና ህክምናው ምንድን ነው? ፀጉር በማንኛውም የሰውነታችን ቆዳ ላይ ከእጃችን መዳፍ እና ከእግራችን ሶል…

Continue Readingሰው ለምን ራሰ በራ ይሆናል? -የጥያቄዎቻችሁ መልስ #7

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 801 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! ሰኔ 2 2012

  • Post author:
  • Post category:News
  • Post comments:1 Comment

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 10,919 የላብራቶሪ ምርመራ 801 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን የጤና ሚኒስትር ተናግሯል፡፡ ባለፋት 24 ሰዓታት የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል፤አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርን 390 አድርሶታል። በሌላ በኩል በትናንትናው ዕለት 292…

Continue Readingበኢትዮጵያ ተጨማሪ 801 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! ሰኔ 2 2012